+251 116 479 500/04 +251 911 516586 info@bigetaplc.com
  • News & Events
  • FAQ
  • Vacancy
  • Facebook
  • YouTube
  • LinkedIn
Bigeta Business PLC.
  • HOME
  • ABOUT BIGETA
    • Mission, Vision & Values
    • Our Team
    • Partners & Stakeholders
    • Our Process
  • SERVICES
    • Construction of Water Supply
    • Construction of Sewerage & Wastewater Treatment
    • Infrastructure
      • Construction of Irrigation & Dam
      • Construction of Road & Bridge
      • Construction of Building
    • Electromechanical Equip Supply & Installation
    • Pipe & Fittings Supply
    • Equipment Import & Rental
    • Real Estate
    • Design Review Services
  • PROJECTS
    • Water Supply Projects
    • Sewerage & Wastewater Treatment Projects
    • Irrigation & Dam Projects
    • Road and Bridge Projects
    • Building Construction Projects
    • Electromechanical Equip Supply & Installation
    • Design Review Project
  • QUALITY
  • HSE POLICY
  • SOCIAL RESPONSIBILITY
  • CONTACT US
Select Page

Supply Agreement with Ministry of Water and Energy

by admin | Feb 10, 2025 | Uncategorized | 0 comments

On Feb 7, 2025  301

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ641 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የመጠጥ ውሃ ግንባታ እና የማማከር ኮንትራት አስተዳደር ስራዎች የውል ስምምነቶችን ፈረመ ።

የመጀመሪያው ስምምነት የተፈረመው በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና የሰርጃ የግንባታና አጠቃላይ የንግድ ስራዎች ፒ ኤል ሲ እና ቢጌታ ቢዝነስ ፒኤል ሲ በጋራ በመሆን ነው።

በሚኒስቴሩ ስር በዋን ዎሽ ፕሮግራም የሚተገበረው የባለብዙ መንደር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አካል የሆነውና በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማ በር ወረዳ የአጋም በር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ የእቃ አቅርቦትን ጨምሮ ከ631 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ እንደሚደረግበት ታውቋል።

የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱ ከ21 ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ሲሆን በ18 ወራት ውስጥ ተገንብቶ እንደሚጠናቅም የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡

በሌላ በኩል በሚነስቴሩ እና በሲዳማ ዲዛይንና ግንባታ ቁጥጥር ኢንተርፕራይዝ መካከል በአዋሳ ዙሪያ ወረዳ ለሚገነባው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የማማከርና ኮንትራት አስተዳደር ስራዎችን ለመስራት የሚያሰችል ስምምነት ተፈርሟል።

የማማከርና ኮንትራት አስተዳደር ስራው በ15 ወራት የሚተገበር ሲሆን ከ10 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ወጭ እንደሚጠይቅ ተገልጿል።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር) ከስምምነቱ በኋላ እንደገለጹት ፕሮጀክቶቹ በተቀመጠው ጊዜ በጥራት ተገንብተው የህብረተሰቡን የመጠጥ ውሃ ፍላጎት እንዲያሟሉ ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል።

Submit a Comment Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Recent Posts

  • Awash Sebat Town Water Supply and Sanitation Project Successfully Completedand Commissioned by BIGETA Business PLC.
  • የከተሞችን የሳኒቴሽን ደረጃ ለማሻሻል የሚያግዝ የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው።
  • የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከዓለም ባንክ ጋር በጋራ በ22 ከተሞች ከሚያሰራቸው የፍሳሽ ማጣሪያ ፕሮጀክቶች (Faecal Sludge Treatment Plants) መካከል የአርባምንጭ ከተማ የፍሳሽ ማጣሪያ ፕሮጀክት በጥሩ አፈጻጸም ላይ ከሚገኑት አራት ፕሮጅክቶች መካከል አንዱ መሆኑ ተገለፀ።
  • Christmas Greetings from BIGETA
  • Foundation Stone Laid for Adama Town Faecal Sludge Treatment Plant; BIGETA Business PLC Awarded Construction

Recent Comments

  1. Yonas Muluneh on ከ 4.6 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ በአዳማ እና በባህርዳር ከተማ የፍሳሽ ማጣሪያና ማስወገጃ ግንባታ ውል ስምምነት ተደረገ፡፡
  2. Abraham Yisehak on BIGETA Business PLC. Reinforces Quality Standards with ISO 9001:2015 Refresher Training
  3. Mehidi Hussien on Bigeta Business PLC Signs Contract Agreement with the Ministry of Water and Energyfor the Construction of Dimeka Town Water supply Project

Latest News/Events

Awash Sebat Town Water Supply and Sanitation Project Successfully Completedand Commissioned by BIGETA Business PLC.

Awash Sebat Town Water Supply and Sanitation Project Successfully Completedand Commissioned by BIGETA Business PLC.

Quick Links

  • Construction Solution
  • EM Equipment Supply & Installation
  • Pipe & Fittings Supply & Installation
  • Real Estate Development for Sale & Rent
  • Equipment Supply, Import & Rental

Follow Us

  • FollowFollow
  • FollowFollow
  • FollowFollow
  • FollowFollow
Profile Picture

BIGETA Business P.L.C.

Typically replies within an hour

BIGETA Business P.L.C.

Hey there 👋

How can I help you?

Telegram Start Chat

Contact Us

Lemi Kura Sub- city, CMC Road
Golgota Bldg. Floor 8th,
Addis Ababa, Ethiopia

+251 116 479 500/04

+251 911 516586

info@bigetaplc.com

 www.bigetaplc.com

© 2025 Copyright by Bigeta Business PLC. All rights reserved.

  • CONTACT US
  • Vacancy
  • Privacy Policy